አፍሪካዊ የግጭቶች አፈታት ዘዴዎች ዓለምቀፍ ዓውደ ጥናት መቀሌ እየተካሄደ ነው

  • ግርማይ ገብሩ

አፍሪካዊ የግጭቶች አፈታት ዘዴዎች ዓለምቀፍ ዓውደ ጥናት በመቀሌ

አፍሪካዊ የግጭቶች አፈታት ዘዴዎች ላይ የሚወያይ ዓለምቀፍ ዓውደ ጥናት ዛሬ በመቀሌ ፕላኔት ሆቴል ውስጥ በመካሄድ ላይ ነው፡፡

አፍሪካዊ የግጭቶች አፈታት ዘዴዎች ላይ የሚወያይ ዓለምቀፍ ዓውደ ጥናት ዛሬ በመቀሌ ፕላኔት ሆቴል ውስጥ በመካሄድ ላይ ነው፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

አፍሪካዊ የግጭቶች አፈታት ዘዴዎች ዓለምቀፍ ዓውደ ጥናት መቀሌ እየተካሄደ ነው

ዓውደ ጥናቱን በመቀለ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ሕዝብ ጥናቶች ተቋም ነው እየተመራ ያለው የተቋሙ ዳይሬክተር ዶክተር ክንፈ አብርሃ ይባላሉ፤ ግርማይ ገብሩ የዓውደ ጥናቱ ዓላማና ይዘት በሚመለከት ጠይቋቸው ዶ/ር ክንፈ በሚሰጡት መልስ ይጀምራሉ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

አፍሪካዊ የግጭቶች አፈታት ዘዴዎች ዓለምቀፍ ዓውደ ጥናት መቀሌ እየተካሄደ ነው