በቦስኒያ ወንዝ ውስጥ ሰጥመው ለሞቱ ማንነታቸው የማይታወቅ ፍልሰተኞች፣ በዕብነ በረድ የተሠሩ የመቃብር ምልክቶች ተሠርተውላቸዋል፤ የመታሰቢያ ሐውልትም ቆሞላቸዋል፡፡
ፍልሰተኞቹ በስጥመት ሕይወታቸው ያለፈው፣ ከአፍሪካ እና ከመካከለኛው ምሥራቅ ሀገራት ተሰድደው ወደ ምዕራብ አውሮፓ ሀገራት ለመሻገር ሲሞክሩ ነበር፡፡
በአሶሺዬትድ ፕሬስ የተጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
በቦስኒያ ለሞቱ አፍሪካውያን ፍልሰተኞች ሐውልት ቆመላቸው
በቦስኒያ ወንዝ ውስጥ ሰጥመው ለሞቱ ማንነታቸው የማይታወቅ ፍልሰተኞች፣ በዕብነ በረድ የተሠሩ የመቃብር ምልክቶች ተሠርተውላቸዋል፤ የመታሰቢያ ሐውልትም ቆሞላቸዋል፡፡
ፍልሰተኞቹ በስጥመት ሕይወታቸው ያለፈው፣ ከአፍሪካ እና ከመካከለኛው ምሥራቅ ሀገራት ተሰድደው ወደ ምዕራብ አውሮፓ ሀገራት ለመሻገር ሲሞክሩ ነበር፡፡
በአሶሺዬትድ ፕሬስ የተጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።