ሜሮን ውድነህ የሚስ አፍሪካ ዩኤስ ውድድር አሸናፊ ሆናለች

  • ቆንጂት ታየ

ሜሮን ውድነህ

ሜሮን ውድነህ

Your browser doesn’t support HTML5

ሜሮን ውድነህ የሚስ አፍሪካ ዩኤስ ውድድር አሸናፊ ሆናለች

ኢትዮጵያ ተወልዳ በሦስት ዓመት ዕድሜዋ ከቤተሰቧ ጋር ወደ አሜሪካ የተጓዘችው ሜሮን በጤናና በሕብረተሰብ ሣይንስ የመጀመሪያ ዲግሪዋን አግኝታለች፡፡

ሜሪላንድ ግዛት ሞንትጎመሪ አውራጃ ውስጥ በተካሄደው ሥነ-ሥርዓት ሜሮን የተቀዳጀችው ሁለት ሽልማት ነው፡፡ አንደኛው ሚስ አፍሪካ-ዩኤስኤ እና በሕዝብ ድምፅ ብልጫም አሸናፊነት ነው፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡