ትግራይ ውስጥ ክሦች ተቋረጡ

በትግራይ ክልል በተለያዩ የወንጀል አድራጎቶች ተጠርጥረው እሥር ላይ የነበሩ ተከሣሾች ክሦቻቸው እንዲቋረጡ ተወስኗል።

በትግራይ ክልል በተለያዩ የወንጀል አድራጎቶች ተጠርጥረው እሥር ላይ የነበሩ ተከሣሾች ክሦቻቸው እንዲቋረጡ ተወስኗል።

የሦስት ተከሣሾች ክሥ ግን እንደሚቀጥል የክልሉ የፍትህ ቢሮ ኃላፊ አቶ አማኑኤል አሰፋ በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ትግራይ ውስጥ ክሦች ተቋረጡ