የመድረክ መግለጫ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የመድረክ መግለጫ

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት /መድረክ/ ሀገሪቱ ይበልጥ እንድትረጋጋ እና ወደ ተሻለ የለውጥ አቅጣጫ እንድትገባ የብሄራዊ አንድነት መንግሥት በመመስረት እንዲተባበር ለኢህአዴግ ጥሪ አቀረበ፡፡

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት /መድረክ/ ሀገሪቱ ይበልጥ እንድትረጋጋ እና ወደ ተሻለ የለውጥ አቅጣጫ እንድትገባ የብሄራዊ አንድነት መንግሥት በመመስረት እንዲተባበር ለኢህአዴግ ጥሪ አቀረበ፡፡

አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትርም ለቃላቸውና ለህዝቡ ታማኝነታቸውን እንዲያሳዩ አሳሰበ፡፡ በፖለቲካ ምክንያት በትግራይ ክልል የታሰሩ ዜጎች እንዲፈቱም ጠይቋል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የመድረክ መግለጫ