መድረክ በኢትዮጵያ ሶማሌ እና በኦሮሚያ ክልሎች ግጭት መንግሥትን ከሰሰ

  • መለስካቸው አምሃ

መድረክ ፓርቲ

ሰሞኑን በኦሮሚያና በበኢትዮጵያ ሶማሌ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎችና በሌሎችም ሥፍራዎች የተቀሰቀሱ ግጭቶች፣ የሕዝቡን የለውጥ ጥያቄዎች አቅጣጫ ለማስቀየር በመንግሥት የተቀየሰ ዘዴ ነው ሲል መድረክ ከሰሰ፡፡

ሰሞኑን በኦሮሚያና በበኢትዮጵያ ሶማሌ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎችና በሌሎችም ሥፍራዎች የተቀሰቀሱ ግጭቶች፣ የሕዝቡን የለውጥ ጥያቄዎች አቅጣጫ ለማስቀየር በመንግሥት የተቀየሰ ዘዴ ነው ሲል መድረክ ከሰሰ፡፡

ዜጎች ይሄን ጉዳይ ትኩረት ሰጥተው፣ ከሌላ አካል ጣልቃ ገብነት ውጭ፣ ችግሮቻቸውን፣ በመግባባት እንዲፈቱም አሳሰበ፡፡ መንግሥት በበኩሉ፣ የግጭቱ መንስዔም ሆነ፤ ችግር ፈጣሪዎች፣ እያጣራ ለሕግ ተጠያቂነት እንደሚያቀርብ አስታውቋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ከፍተው ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

መድረክ በኢትዮጵያ ሶማሌ እና በኦሮሚያ ክልሎች ግጭት መንግሥትን ከሰሰ