ከማንዴላ ኅልፈት ዐሥር ዓመት በኋላ የተንኮታኮተችው ደቡብ አፍሪካ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

ከማንዴላ ኅልፈት ዐሥር ዓመት በኋላ የተንኮታኮተችው ደቡብ አፍሪካ

ኔልሰን ማንዴላ፣ የደቡብ አፍሪካን የዘር መድልዎ ሥርዐት ሲታገሉ፣ 27 ዓመታትን በእስር ያሳለፉና በመጨረሻም የአገራቸው የመጀመሪያ ጥቁር ፕሬዚዳንት ለመኾን የበቁ፤ በዓለም አቀፍ ደረጃም ታላቅ ምሳሌ ኾነው ያለፉ ሰው ነበሩ።

ኬት ባርትሌት ባደረሰችን ዘገባ እንደጠቆመችው፡ “ማንዴላ፥ ከኅልፈታቸው 10 ዓመታት በኋላ አገራቸው ያለችበትን የዛሬ ይዞታ ቢመለከቱ፣ በእጅጉ ያዝኑ ነበር፤” ሲሉ፣ የቀድሞ ጓዶቻቸው፣ የቤተሰባቸው አባላት እና ተንታኞች በአንድ ድምፅ ይናገራሉ።

ሙሉ ዘገባውን አሉላ ከበደ እንደሚከተለው ያቀርበዋል።