“የአባይ ጉዳይ ግድ ይለናል”

WeAspire

የውይይቱን ተከታታይ ክፍሎች ከዚህ ያድምጡ።

ክፍል አንድ


ክፍል ሁለት

Your browser doesn’t support HTML5

"የኢትዮጵያ ድምጽ አኩል አልተሰማም" - ክፍል ሁለት

“የአገራችን ጉዳይ ግድ ይለናል:: የበኩላችንን ማዋጣት እንሻለን .. ለወገናችን የመድረስ ግዴታ አለብን። ለህዝባችን ጥቅም እንቆማለን::” .. በልዩ ልዩ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ዙሪያ የተሰባሰቡ በአገር ውስጥና በተለያዩ የውጭ አገራት የሚኖሩ በልዩ ልዩ የሞያ መስክ የተሰማሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮያውያን ናቸው::

በተለይ በሕዳሴ ግድብ ዙሪያ ስለሚያደርጉት እንቅስቃሴ ከቡድኑ አባላት ከሶስቱ ጋር ተወያተናል::