70 አሸባሪዎች መገደላቸውን ተከትሎ ቦኮ ሃራም ወደ መንደሮቻቸው ዘልቆ መግባቱን ቻድ እና ካሜሩን አስታወቁ

  • ቪኦኤ ዜና

የቻድ

Your browser doesn’t support HTML5

70 አሸባሪዎች መገደላቸውን ተከትሎ ቦኮ ሃራም ወደ መንደሮቻቸው ዘልቆ መግባቱን ቻድ እና ካሜሩን አስታወቁ

ከተለያዩ ሀገራት የተውጣጣው ጥምር ግብረ ኃይል በቻድ ሐይቅ ተፋሰስ ውስጥ የሚገኙ ካምፖች ላይ ጥቃት በማድረስ ከ70 በላይ አሸባሪዎችን መግደሉን ተከትሎ በምዕራብ አፍሪካ የሚንቀሳቀሱ በመቶዎች የሚቆጠሩ የጂሃዲስቶቹ የቦኮ ሃራም እና የእስላማዊ መንግሥት አባላት ወደ ቻድ እና ካሜሩን መሰደዳቸውን ግብረ ኃይሉ አስታወቀ።

በቻድ ሐይቅ ዙሪያ ያሉትን አሸባሪዎች ለማጥፋት እየተካሄደ ያለውን እና "ሌክ ሳኒቲ 2" በመባል የሚጠራውን እንቅስቃሴ ቃኝቶ ሞኪ ኤድዊን ኪንድዜካ ከያውንዴ ያደረሰንን ዘገባ ነው።