የበረሃ አንበጣ መንጋ፣ አድርሷል የሚባለው ጉዳት፣ የተጋነነ ነው ተባለ

  • መለስካቸው አምሃ

የአንበጣ መንጋ በትግራይ ክልል

በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ የገባው የበረሃ አንበጣ መንጋ፣ አድርሷል የሚባለው ጉዳት፣ የተጋነነ እንደሆነ የሀገሪቱ የግብርና ሚኒስቴት አስታወቀ፡፡

የአንበጣው መንጋ አሁንም እየገባ እንደሆነ እና የማያቋርጥ የመከላከል ሥራ እንደሚያስፈልግም ተገለፀ፡፡

የግብርና ሚኒቴር የመከላከል ሥራውን ከአካባቢውና ከዓለምቀፍ አካላት ጋራ በቅንጅት እየሰራም እንደሆነም ተናገረ፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የበረሃ አንበጣ መንጋ፣ አድርሷል የሚባለው ጉዳት፣ የተጋነነ ነው ተባለ