የረዥም ዘመን የማሕበረሰብ ግልጋሎት ሲከበር

Award for Lifetime Dedication to Community Building

በዕድሜ ልክ የማሕበረሰብ አገልግሎታቸው ላበረከቱት የላቀ አስተዋፅዎ በያ ሰሞን ለክብር እና ከፍ ላለ ዕውቅና የበቁ ትውልደ ኢትዮጵያዊ አሜሪካዊ ናቸው። የመካከለኛ ምዕራብ ዩናይትድ ስቴትሷ የኦሃዮ ክፍለ ግዛት ዋና ከተማ ክሊቭላንድ ነዋሪም ናቸው።

አቶ አክሊሉ ደምሴ ይባላሉ። ለክብር የበቁበትን ሽልማት ምንነት፤ ስለ ህይወት ዘመን ሥራዎቻቸው እና ቤተሰባዊ ህይወታቸው ያጫውቱናል።

Your browser doesn’t support HTML5

የረዥም ዘመን የማሕበረሰብ ግልጋሎት ሲከበር .. ክፍል አንድ

Your browser doesn’t support HTML5

የረዥም ዘመን የማሕበረሰብ ግልጋሎት ሲከበር .. ክፍል ሁለት