በሊቢያ የታገቱ ኢትዮጵያውያንና ሶማሊያዊ ፍልሠተኞች ለማስለቀቅ አይኦኤም እየሠራ ነው

  • ሔኖክ ሰማእግዜር

ፎቶ ፋይል

በሊቢያ በሕገወጥ የሰው አዘዋዋሪዎች ቤዛ ገንዘብ እንዲከፍሉ ታግተው የሚገኙ ወደ ሁለት መቶ የሚጠጉ ኢትዮጵያውያንና ሶማሊያዊ ፍልሠተኞችና ስደተኞችን ለመስለቀቅ የዓለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት /IOM/ እየጣረ መሆኑን አስታወቀ።

በሊቢያ በሕገወጥ የሰው አዘዋዋሪዎች ቤዛ ገንዘብ እንዲከፍሉ ታግተው የሚገኙ ወደ ሁለት መቶ የሚጠጉ ኢትዮጵያውያንና ሶማሊያዊ ፍልሠተኞችና ስደተኞችን ለመስለቀቅ የዓለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት /IOM/ እየጣረ መሆኑን አስታወቀ።

ስደተኞችን በማፈን ሕግ በማይከበርባቸው የማቆያ ጣቢያዎች የሚያሳዩ የቪዲዮ ምስሎች በማህበራዊ ድረ ገፅ ወይንም በፌስ ቡክ ባሳለፍነው ሳምንት በሰፊው ሲታዩ ነበር፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

በሊቢያ የታገቱ ኢትዮጵያውያንና ሶማሊያዊ ፍልሠተኞች ለማስለቀቅ አይኦኤም እየሠራ ነው