የአሜሪካ ድምፅ "የአፍሪካ ሙዚቃ ሰዓት አባት" ሊዬ ሳርኪስያን

የአሜሪካ ድምፅ "የአፍሪካ ሙዚቃ ሰዓት አባት" ሊዬ ሳርኪስያን በተወለደ በ97 ዓመት ዕድሜው አረፈ። “ለሙዚቃ ይልቁንም ለአፍሪካ ሙዚቃ ያለው ፍቅር ወደር አልነበረውም” የቪኦኤ የአፍሪካ ዋና ክፍል ዳይሬክተር ንጉሴ መንገሻ እአአ በ1960 መጀመሪያ በጊኒ “ቀዳሚ የአፍሪካ የሙዚቃ ሰው” በሚለው መጠሪያው የተወቀው ሊዬ፣ እአአ በ1963ዓም ነው፤ ለአሜሪካ ድምፅ መሥራት የጀመረው።