ለማ መገርሳ በመደመር ፍልስፍና እንደማይስማሙ ገለፁ

  • ቪኦኤ ዜና

አቶ ለማ መገርሳ

የኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስትር እና የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ለማ መገርሳ በመደመር ፍልስፍና ወይም በፓርቲዎች መዋሃድ እንደማይስማሙ ዛሬ ለአሜሪካ ድምፅ ራድዮ በሰጡት ቃለ ምልልስ ገልፀዋል፡፡

አቶ ለማ መገርሳ የኢህአዴግ ምክር ቤት የፓርቲዎችን ውህደት ባፀደቀ ጊዜ የምክር ቤት ስብሰባ ላይ ተገኝተው እንደነበር ገለፀው ስለሂደቱ ግን አሁን ማብራራት አልፈልግም ብለዋል፡፡

አቶ ለማ መደመርን የተቃወሙበትን ምክንያት እንደዚህ ያስረዳሉ፡፡

ዝርዝር ቃለ ምልልሱን ከፓርቲያቸው ምላሽ እንዳገኘን እናቀርባለን፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

ለማ መገርሳ በመደመር ፍልስፍና እንደማይስማሙ ገለፁ