የአሜሪካዋ የኔቫዳ ከተማ ግዛት ላስ ቬጋስ ከተማ በአለፈው ዕሁድ ከደረሰው የ59 ሰዎች ህይወት ከጠፋበትና ከ5መቶ በላይ ሰው ከቆሰለበት ዘግናኝ ቅጣት እያገገመች ናት፡፡
ዋሺንግተን ዲሲ —
የአሜሪካዋ የኔቫዳ ከተማ ግዛት ላስ ቬጋስ ከተማ በአለፈው ዕሁድ ከደረሰው የ59 ሰዎች ህይወት ከጠፋበትና ከ5መቶ በላይ ሰው ከቆሰለበት ዘግናኝ ቅጣት እያገገመች ናት፡፡
ናዋሪዎቿ ከሚቀርብላቸው ለሰለባዎች እንድረስ ጥሪ ምላሽ እየሰጡ ነው፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
ለላስ ቬጋስ ጥቃት “ለሰለባዎች እንድረስ” ጥሪ ምላሽ ደም ልገሳ