በሕይወት ላሉ ድጋፍ እንዲፋጠን ተጠየቀ

  • እስክንድር ፍሬው
“ቆሼ” እየተባለ በልማድ የሚጠራው አካባቢ ነዋሪዎች እና ወዳጅ ዘመዶቻቸውን በሰሞኑ አደጋ ያጡ ኀዘንተኞች የቀሩትን ዜጎች ለመታደግ የሚወሰደው እርምጃ አፋጣኝ እንዲሆን ጠይቀዋል፡፡

“ቆሼ” እየተባለ በልማድ የሚጠራው አካባቢ ነዋሪዎች እና ወዳጅ ዘመዶቻቸውን በሰሞኑ አደጋ ያጡ ኀዘንተኞች የቀሩትን ዜጎች ለመታደግ የሚወሰደው እርምጃ አፋጣኝ እንዲሆን ጠይቀዋል፡፡

“በሥጋት ውጭ እያደረን ነው” ብለዋል ነዋሪዎቹ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

በሕይወት ላሉ ድጋፍ እንዲፋጠን ተጠየቀ

Your browser doesn’t support HTML5

በሕይወት ላሉ ድጋፍ እንዲፋጠን ተጠየቀ