የእንቦጭ አረም በኑሮዋቸው ችግር እየፈጠረባቸው መሆኑን አርሶ አደሮች ገለፁ

የእንቦጭ አረም

የእንቦጭ አረም በእለት ከእለት ኑሮአችን ላይ የከፋ ችግር እየፈጠረብን ነው ሲሉ የአካባቢው አርሶ አደሮች ገለፁ።

የእንቦጭ አረም በእለት ከእለት ኑሮአችን ላይ የከፋ ችግር እየፈጠረብን ነው ሲሉ የአካባቢው አርሶ አደሮች ገለፁ።

በሙላት ኢንጅነሪግ ኃ/የተ/የግል ማኅበርና በባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ቴክኖሎጅ ተቋም ከ19 ሚልዮን ብር በላይ የተሰራው የእንቦጭ ማስወገጃ ማሽን ለአገልግሎት ዝግጁ ሆኖ ትላንት ተመርቋል። በምረቃው የክልሉ ርዕሰ መስተዳደርን ጨምሮ በርካታ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

የእንቦጭ አረም በኑሮዋቸው ችግር እየፈጠረባቸው መሆኑን አርሶ አደሮች ገለፁ