የኬንያ መንግሥት ይግባኝ ሊጠይቅ ነው

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

የኬንያ መንግሥት ይግባኝ ሊጠይቅ ነው

የኬንያ መንግሥት የፖሊስ ኃይሉን ወደ ሄይቲ ለመላክ ይዞት የነበረውን ዕቅድ አንድ የአገሪቱ ከፍተኛ ፍ/ቤት ባከፈው ሳምንት ውድቅ ማድረጉን ተከትሎ፣ ፕሬዝደንት ዊሊያም ሩቶ ይግባኝ እንደሚጠይቁ አስታውቀዋል።

ሄይቲን ያሽመደመዷትን ወሮ በላ ቡድኖች ለመፋለም፣ ኬንያ ዓለም አቀፍ ኃይልን በመምራት እንደምሳተፍ ሩቶ ባለፈው የአውሮፓውያን ዓመት ቃል ገብተው ነበር። ተቺዎቻቸው ግን ፕሬዝደንቱ ሕጋዊ ሥልጣን እንደሌላቸው በመናገር ላይ ናቸው።

የቪኦኤ የናይሮቢ ቢሮ ኃላፊ ማሪያማ ዲያሎ የላከችውን ዘገባ እንግዱ ወልዴ ወደ አማርኛ መልሶታል።