የኬንያ የሐኪሞች ማኅበር ባለሥልጣናት በእስር እንዲቆዩ ተደረገ

  • ቪኦኤ ዜና
ኬንያ ውስጥ ሰባት የሐኪሞች ማኅበር ባለሥልጣናት ለአንድ ወር በእስር እንደሚቆዩ ተገለፀ።

ኬንያ ውስጥ ሰባት የሐኪሞች ማኅበር ባለሥልጣናት ለአንድ ወር በእስር እንደሚቆዩ ተገለፀ።

ሐኪሞቹ ለእስር የተዳረጉት፣ የአገሪቱን የጤና አገልግሎት ከሁለት ወር በላይ አሰናክሎ ያቆየው የሥራ ማቆም ዓድማ እንዲያበቃ ባለማድረጋቸው እንደሆነም ተገልጿል።

በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ባለሥልጣናትና በሀኪሞቹ ማሕበር ጠበቃ መካከል ከሁለት ሰዓታት በላይ የተካሄደውን ውይይት ያዳመጡት የከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛ ሄለን ዋሲዋ አንድ ወር እስራት በይነውባቸዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የኬንያ የሐኪሞች ማኅበር ባለሥልጣናት በእስር እንዲቆዩ ተደረገ