የኬንያ የ2019 የህዝብ ቆጠራ

ኬንያ የ2019 ብሄራዊ ህዝብ ቆጠራ ቅዳሜና እሁድ ይደረጋል።

የሀገሪቱ ስታቲስቲክስ ቢሮ ቆጠራውን ለማከናወን በቂ ዝግጅት መደረጉን ገልጿል። የኬንያ ሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር የመጠጥ ቤቶች በጊዜ እንዲዘጉ ትዕዛዝ አስተላልፏል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የኬንያ የ2019 የህዝብ ቆጠራ