ትላንት ረቡዕ የአልሸባብ ነውጠኞች በአንድ የኬንያ ጠረፍ የሚገኝ ፖሊስ ጣቢያን ማጥቃታቸው፣ ቀኑን ሙሉ የጠመንጃ ተኩስ ልውውጥ አድርጓል፡፡
ዋሺንግተን ዲሲ —
ትላንት ረቡዕ የአልሸባብ ነውጠኞች በአንድ የኬንያ ጠረፍ የሚገኝ ፖሊስ ጣቢያን ማጥቃታቸው፣ ቀኑን ሙሉ የጠመንጃ ተኩስ ልውውጥ አድርጓል፡፡
በጥቃቱ ኬንያ ሦስት ፖሊሶች እንደተገደሉባትና አራተኛው እንደቆሰለ ገልጿል፡፡
ከሶማሊያ ጋር በሚያዋስናት ድንበር ላይ ባለፉት ሁለት ወራት ውስጥ ድንገተኛ ጥቃቶች መጨመራቸውን ኬንያ አስታውቃለች፡፡
ለዚህም ምክንያቱ ምን ሊሆን እንደሚችል ሙሐመድ ዩሱፍ በቀጣዩ ዘገባ ዘርዝሯል፡፡
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5