“የቡና መገኛነታችን ይከበርልን” ጥያቄ

  • እስክንድር ፍሬው

ዶ/ር አሸብር ወልደጊዎርጊስ

“የቡና መገኛነታችን ይከበርልን” በሚል የሚነሱ ጥያቄዎች ለውዝግብ ምክንያት ሊሆኑ እንደማይገባ አንድ የቀደሞ የፓርላማ አባል አሳሰቡ፡፡

“የቡና መገኛነታችን ይከበርልን” በሚል የሚነሱ ጥያቄዎች ለውዝግብ ምክንያት ሊሆኑ እንደማይገባ አንድ የቀደሞ የፓርላማ አባል አሳሰቡ፡፡ ከከፋ ዞን ተመርጠው በፓርላማ አባልነት ያገለገሉት ዶ/ር አሸብር ወልደጊዎርጊስ እንደሚሉት ጥያቄው መታየት ያለበት ከኢትዮጵያ ጥቅም አፃር ነው፡፡

ይህንኑ ጥያቄ ያነሱ የከፋ ዞን ተወላጆች በዋና ከተማዋ ቦንጋ እና አካባቢው የተቃውሞ ሰልፍ አድርገው መንገዶችንም ዘግተው ነበር፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

“የቡና መገኛነታችን ይከበርልን” ጥያቄ