የዩናይትድ ስቴትስ ምክትል ፕሬዚዳንት በመኾን የመጀመሪያዪቱ ሴት የኾኑት ካማላ ሃሪስ፣ አሁን ደግሞ የዲሞክራቲክ ፓርቲያቸው ፕሬዚዳንታዊ ዕጩ ኾነው በመመረጥ ተጨማሪ ታሪክ ሊሠሩ እንደሚችሉ እየተጠበቀ ነው።
Your browser doesn’t support HTML5
ፕሬዚዳንታዊ ዕጩ እንደሚኾኑ የሚጠበቁት ፈር ቀዳጇ ካማላ ሃሪስ
የአሜሪካ ድምፅ የዋሽንግተን ዘጋቢ ካሮሊን ፕረሱቲ፣ የካማላ ሐሪስን መነሻ መሠረቶች እና በምክትል ፕሬዚዳንትነት ያሳለፏቸውን ዓመታት የሚቃኝ ዘገባ አጠናቅራለች። ቆንጅት ታየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች።