ዋሺንግተን ዲሲ —
የኢትዮጵያ መንግሥት ሕገ መንግሥቱን የጣሰ ነው ያለውን የትግራይ ምርጫ ለመዘገብ ወደ ትግራይ ሊሄዱ የተዘጋጁ ጋዜጠኞች በፀጥታ ኃይሎች ታግደዋል።
At Bole Airport this morning in Addis Ababa, three local reporters, myself, and other members of the public boarding a flight to Mekele were prevented from traveling by National Intelligence and Security Service. Phones and laptops confiscated, social media accounts scrutinized.
— Simon Marks (@MarksSimon) September 7, 2020
ከዕገዳው በተጨማሪ የጋዜጠኞቹ ተንቀሳቃሽ ስልክ፣ ኮምፒውተር፣ ፓስፖርትና የጋዜጠኝነት መታወቂያም በፀጥታ ኃላፊዎች ተወስዷል። በቦታው የነበረው የቪኦኤ ዘጋቢ ሲሞን ማርክስ ከአዲስ አበባ የላከው ዘገባ አለን።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5