የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ የነበረው አቶ ዮናታን ተስፋዬ በፌስ ቡክ አድራሻው ያወጣቸው ፁሁፎች በሽብር ወንጀል የሚያስጠይቁኝ አይደሉም ሲል ቃሉን ለፍርድ ቤት ሰጠ።
አዲስ አበባ —
የባለሙያ ምስክሮችም አቶ ዮናታን የሀገሪቱን ሕገ መንግሥት የጣሰ ድርጊት እንዳልፈጸመ ለፍርድ ቤቱ አስረዱ።
የፃፋቸው ፁሁፎችም በሕግ የተጣሉ ገደቦችን የተላለፉ አይደሉም ሲሉ ሙያዊ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል፤ ፍርድ ቤቱ ተለዋጭ ቀጠሮ ስጥቷል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5