በደቡብ ምዕራብ ኦሮምያ ጂማ ዞን ውስጥ ባለችው ሊሙ አካባቢ በቅርቡ ግጭት ተፈጥሮ እንደነበር በአንዳንድ መገናኛ ብዙኃን ተዘግቧል።
ዋሺንግተን ዲሲ —
ሕይወት መጥፋቱና ሰው መፈናቀሉም ተነግሯል።
እውነት ይሆን? አዲሱ አበበ ወደ አካባቢው ደውሎ አንድ የዚያው ነዋሪ የሆኑ የእምነት አባና አስተዳዳሪውን አነጋግሯል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
በሊሙ ኮሳ ወረዳ ግድያና የሕዝብ ሥጋት