ሐማስ፣ ከልዩ ልዩ የዓለም ክፍሎች ድጋፍ እንዲደረግለት ጥሪ ማቅረቡ፣ በዓለም ተበትነው ለሚኖሩ አይሁዶች የደኅንነት ስጋት አሥነስቷል።
በዋሽንግተን ግዛት የምትገኘው ዘጋቢያችን ናታሻ ሞዝጎቫያ፣ ከዩናይትድ ስቴትስ ዩኒቨርሲቲዎች መካከል በአንዱ ቅጽር ተገኝታ የተመለከተችው ውጥረትም፣ “ስጋቱን የሚያሳይ ነው፤” ትለናለች፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
የጋዛ ግጭት በአሜሪካ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ መከፋፈል ፈጥሯል
ሐማስ፣ ከልዩ ልዩ የዓለም ክፍሎች ድጋፍ እንዲደረግለት ጥሪ ማቅረቡ፣ በዓለም ተበትነው ለሚኖሩ አይሁዶች የደኅንነት ስጋት አሥነስቷል።
በዋሽንግተን ግዛት የምትገኘው ዘጋቢያችን ናታሻ ሞዝጎቫያ፣ ከዩናይትድ ስቴትስ ዩኒቨርሲቲዎች መካከል በአንዱ ቅጽር ተገኝታ የተመለከተችው ውጥረትም፣ “ስጋቱን የሚያሳይ ነው፤” ትለናለች፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።