የአንዳርጋቸው ፅጌ መፈታት እየተጠበቀ ነው

አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ - የግንቦት ሰባት ዋና ፀሐፊ /ፎቶ - ፋይል/

ኢትዮጵያ ውስጥ እሥር ላይ የቆዩት የግንቦት ሰባት መሪ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ይፈታሉ ተብሎ ሲጠበቅ ውሏል።

ኢትዮጵያ ውስጥ እሥር ላይ የቆዩት የግንቦት ሰባት መሪ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ይፈታሉ ተብሎ ሲጠበቅ ውሏል።

ደጋፊዎቻቸው በአባታቸው ቤት አካባቢ ተሰብስበው እየተጠባበቁ ሲሆን የዲፕሎማቲክ ኮር ተሽከርካሪዎችና የመንግሥት መገናኛ ብዙኃን ጋዜጠኞች አቶ አንዳርጋቸው ወደሚገኙበት ቃሊቲ እሥር ቤት ሲገቡ መታየታቸውን የአዲስ አበባ ሪፖርተራችን መለስካቸው አምሃ ዘግቧል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የአንዳርጋቸው ፅጌ መፈታት እየተጠበቀ ነው