በዌስት ባንክ በሚገኙ ፍልስጥኤማውያን ላይ ሁከት በመፈጸም የተጠረጠሩ እስራኤላውያን ሰፋሪዎች ወደ አገሯ እንዳይገቡ፣ አሜሪካ እገዳ መጣሏን ተከትሎ፣ አንዳንድ ሰፋሪዎች፣ ጉዳዩ እንዳሳሰባቸውና እንዳባሳጫቸውም በመግለጽ ላይ ናቸው።
የቪኦኤው ሄንሪ ዊልኪንስ ዌስት ባንክ በሚገኘው የኤልካና ሰፈራ መንደር ተገኝቶ ነዋሪዎችን አነጋግሯል።
Your browser doesn’t support HTML5
እስራኤላውያን ሰፋሪዎች በአሜሪካ የቪዛ እገዳ እንደተበሳጩ ገለጹ
በዌስት ባንክ በሚገኙ ፍልስጥኤማውያን ላይ ሁከት በመፈጸም የተጠረጠሩ እስራኤላውያን ሰፋሪዎች ወደ አገሯ እንዳይገቡ፣ አሜሪካ እገዳ መጣሏን ተከትሎ፣ አንዳንድ ሰፋሪዎች፣ ጉዳዩ እንዳሳሰባቸውና እንዳባሳጫቸውም በመግለጽ ላይ ናቸው።
የቪኦኤው ሄንሪ ዊልኪንስ ዌስት ባንክ በሚገኘው የኤልካና ሰፈራ መንደር ተገኝቶ ነዋሪዎችን አነጋግሯል።