የእስራኤል ጦር፣ በጋዛ ወሳኝ በኾነው የርዳታ መሥመር ዙሪያ፣ በቀኑ ውጊያ ላይ “ስልታዊ የተኩስ ማቆም” ማድረጉን አስታውቋል። ዕቅዱ በዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ከተገለጸው አጠቃላይ የተኩስ አቁም ስምምነት ያነሰ ነው።
የአራሽ አራብሳዲን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
እስራኤል ርዳታ ወደ ጋዛ እንዲያልፍ በቀን የምታካሒደውን ውጊያ አቆመች
የእስራኤል ጦር፣ በጋዛ ወሳኝ በኾነው የርዳታ መሥመር ዙሪያ፣ በቀኑ ውጊያ ላይ “ስልታዊ የተኩስ ማቆም” ማድረጉን አስታውቋል። ዕቅዱ በዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ከተገለጸው አጠቃላይ የተኩስ አቁም ስምምነት ያነሰ ነው።
የአራሽ አራብሳዲን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።