ፍልስጤማውያን የእስራኤልን የሠፈራ ፕሮግራም ዓለም እንዲኮንን ጠየቁ

  • ቪኦኤ ዜና

ፎቶ ፋይል

እስራኤል በኃይል በያዘቻቸው ግዛት ውስጥ መቶ ቤቶችን ለመገንባት አዲስ ሕግ ማውጣትም ፊሊስጤማውያን ባለሥልጣኖችን አስቆጥቷል፡፡

እስራኤል በኃይል በያዘቻቸው ግዛት ውስጥ መቶ ቤቶችን ለመገንባት አዲስ ሕግ ማውጣትም ፊሊስጤማውያን ባለሥልጣኖችን አስቆጥቷል፡፡

እስራኤል በኃይል በተቆጣጠረቻቸው የምዕራብ ዳርቻ ፍልስጤማውያን ይዞታ ላይ በሺሕዎች የሚቆጠሩ ሌሎች አይሁዶቹን ለማስፈር በመወሰኗ ዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ እንዲቀጣት ጥሪ እያደረጉ ነው - የፍልስጤማውያን ባለሥልጣናት፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ፍልስጤማውያን የእስራኤልን የሠፈራ ፕሮግራም ዓለም እንዲኮንን ጠየቁ