በሊባኖስ የሟቾቹ ቁጥር እየጨመረ ነው

  • ቪኦኤ ዜና

በደቡብ ሊባኖስ ከማርጃዩን በስተደቡብ በሚገኘው ክፋር ሩማን መንደር ከእስራኤል የአየር ድብደባ በኋላ ጭስ ይታያል፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

በሊባኖስ የሟቾቹ ቁጥር እየጨመረ ነው

እስራኤል በደቡባዊ ሊባኖስ በሚገኙ የሂዝቦላህ ኢላማዎች ላይ የምታካሂደውን ጥቃት የቀጠለች ሲሆን በእስራኤል እና በሂዝቦላህ መካከል የሚካሄደው ከፍተኛ ውጊያም ተባብሷል። በነዚህ ጥቃቶች ከ550 በላይ ሰዎች መገደላቸውንም የሊባኖስ ባለስልጣናት አስታውቀዋል። የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ ሊንዳ ግራድስቴይን በዚህ ዙሪያ ያደረሰችንን ዘገባ ነው፡፡