የዓለም አቀፉ የወንጀል ችሎት አቃቤ ሕግ በጦር ወንጀልኝነት በከሰሳቸው የእስራኤል እና የሃማስ መሪዎች ላይ የእስር ማዘዣ እየጠየቀ መሆኑን ማስታወቁ ከሁለቱም ወገን ቁጣ ቀስቅሷል። ሁለቱም በጋዛ ጦርነት ውስጥ የሞራል ተመጣጣኝነት መፈጠሩ ቅር እንዳሰኛቸው ይናገራሉ::
ሪክ ሮሰን ከቴል አቪቭ እስራኤል ያጠናቀረው ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
የእስራኤል ሃማስ መሪዎችና የዓለም አቀፉ ችሎት አቃቤ ህግ የጦር ወንጀል ክስ
የዓለም አቀፉ የወንጀል ችሎት አቃቤ ሕግ በጦር ወንጀልኝነት በከሰሳቸው የእስራኤል እና የሃማስ መሪዎች ላይ የእስር ማዘዣ እየጠየቀ መሆኑን ማስታወቁ ከሁለቱም ወገን ቁጣ ቀስቅሷል። ሁለቱም በጋዛ ጦርነት ውስጥ የሞራል ተመጣጣኝነት መፈጠሩ ቅር እንዳሰኛቸው ይናገራሉ::
ሪክ ሮሰን ከቴል አቪቭ እስራኤል ያጠናቀረው ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።