በተያዘው የአውሮፓውያኑ ዓመት መባቻ ከተደረገው የረጅም ርቀት ጥቃት ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ፣ ሐማስ፥ በዚህ ሳምንት መጨረሻ ወደ ቴል አቪቭ ሮኬቶችን ተኩሷል።
እስራኤል በበኩሏ፣ በርካታ ቁጥር ያላቸው ሚሳይሎችን ማክሸፏን አስታውቃለች።
ይህን የሚዳስሰውን የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ አራሽ አራብሳዲ ዘገባ፣ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
የርዳታ መኪናዎች ወደ ጋዛ ሲገቡ ሐማስ በእስራኤል ላይ ሮኬቶችን ተኮሰ
በተያዘው የአውሮፓውያኑ ዓመት መባቻ ከተደረገው የረጅም ርቀት ጥቃት ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ፣ ሐማስ፥ በዚህ ሳምንት መጨረሻ ወደ ቴል አቪቭ ሮኬቶችን ተኩሷል።
እስራኤል በበኩሏ፣ በርካታ ቁጥር ያላቸው ሚሳይሎችን ማክሸፏን አስታውቃለች።
ይህን የሚዳስሰውን የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ አራሽ አራብሳዲ ዘገባ፣ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።