በኢየሩሳሌም የሚገኙ የጋዛ ሆስፒታል ታማሚዎች ስጋት ገብቷቸዋል

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

በኢየሩሳሌም የሚገኙ የጋዛ ሆስፒታል ታማሚዎች ስጋት ገብቷቸዋል

እስራኤል፣ በምሥራቅ ኢየሩሳሌም የሕክምና ተቋማት የሚገኙ በርካታ ፍልስጥኤማውያን ሕሙማን፣ ሕክምናቸውን ካጠናቀቁ በኋላ ወደ ጋዛ ሰርጥ እንዲመለሱ ኣዛለች፡፡

ትዕዛዙ የሰብአዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅቶችን ቅሬታ ሲያሥነሳ፣ የእስራኤል ጠቅላይ ፍርድ ቤትም የሕሙማኑን ዝውውር አግዷል፡፡

ሊንዳ ግራድስቴን ከምሥራቅ ኢየሩሳሌም ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።