በጉጂ ዞን ግጭት ንብረታቸው በወደመባቸው ባለሃብቶች ጉዳይ መንግሥት ምላሽ ሰጠ

  • መለስካቸው አምሃ

Map of Ethiopia

በምዕራብ ጉጂ ዞን በተፈጠሩ ግጭቶች ንብረታቸው የወደመባቸው የቡና አቅራቢ ባለሃብቶች ማመልከቻ የደረሰው ከቅርብ ቀናት ወዲህ እንደሆነ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡

በምዕራብ ጉጂ ዞን በተፈጠሩ ግጭቶች ንብረታቸው የወደመባቸው የቡና አቅራቢ ባለሃብቶች ማመልከቻ የደረሰው ከቅርብ ቀናት ወዲህ እንደሆነ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ጉዳዩም ገና ጅምር መሆኑን የኮሚሺነሩ አማካሪ ተናገሩ፡፡

ኮሚሺኑ እስከዛሬ ተመሳሳይ ችግር ለደረሰባቸው ባለሃብቶች ያደረገው ድጋፍ ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ ደርሷል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

በጉጂ ዞን ግጭት ንብረታቸው በወደመባቸው ባለሃብቶች ጉዳይ መንግሥት ምላሽ ሰጠ