"የሚጀመር ግጭትም ሆነ የሚተኮስ ጥይት አይኖርም" - የአማራና የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንቶች

  • እስክንድር ፍሬው

በኢትዮጵያ የሀይማኖት ጉባዔ

በእኛ በኩል የሚጀመር ግጭትም ሆነ የሚተኮስ ጥይት አይኖርም ሲሉ የአማራ እና የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንቶች ማምሻውን አስታውቀዋል፡፡

በእኛ በኩል የሚጀመር ግጭትም ሆነ የሚተኮስ ጥይት አይኖርም ሲሉ የአማራ እና የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንቶች ማምሻውን አስታውቀዋል፡፡

ፕሬዚዳንቶቹ አቶ ገዱ አንዳርጋቸውና ዶ/ር ደብረፂዮን ገ/ሚካኤል ይሄን ያስታወቁት፤ በኢትዮጵያ የሀይማኖት ጉባዔ አማካኝነት በተዘጋጀው መድረክ ላይ ነው፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

"የሚጀመር ግጭትም ሆነ የሚተኮስ ጥይት አይኖርም" - የአማራና የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንቶች