በያዝነው ሳምንት፣ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን፣ የጃፓኑን ጠቅላይ ሚኒስትር እና የፊሊፒንሱን ፕሬዚዳንት በዋይት ሐውስ ተቀብለው አነጋግረዋል።
አርባ ያህል አገሮችንና መጠነ ሰፊ ኢኮኖሚ ባቀፈው የኢንዶ-ፓሲፊክ ማለትም የእስያ ክልል የጸጥታ ጉዳዮች ላይ ያተኮረውን ውይይታቸውን የተከተታለችው የአሜሪካ ድምጿ ካሮላይን ፐርሱቲ ያጠናቀረቸውን ዘገባ፣ ነው፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
የፕሬዚዳንት ባይደንና የትራምፕ የዲፕሎማሲ አያያዞች በንጽጽር ሲታዩ
በያዝነው ሳምንት፣ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን፣ የጃፓኑን ጠቅላይ ሚኒስትር እና የፊሊፒንሱን ፕሬዚዳንት በዋይት ሐውስ ተቀብለው አነጋግረዋል።
አርባ ያህል አገሮችንና መጠነ ሰፊ ኢኮኖሚ ባቀፈው የኢንዶ-ፓሲፊክ ማለትም የእስያ ክልል የጸጥታ ጉዳዮች ላይ ያተኮረውን ውይይታቸውን የተከተታለችው የአሜሪካ ድምጿ ካሮላይን ፐርሱቲ ያጠናቀረቸውን ዘገባ፣ ነው፡፡