“የልጆች በሥራ ብዝበዛ መቃወሚያ” ዓለም አቀፍ ቀን ተከበረ

  • ቪኦኤ ዜና

ፎቶ ፋይል

በግጭት እና በተፈጥሮ አደጋ በተጠመዱ የዓለም አካባቢዎች የሚኖሩ ህፃናት ከማናቸው ይበልጥ በሥራ ለመበዝበዝ በሕገ ወጥ አዘዋዋሪዎች ወጥመድ ለመግባት እና ለወሲባዊ ጥቃት ተጋላጭ መሆናቸውን ዓለም አቀፍ የሥራ ድርጅት/ILO/ አስገነዘበ።

በግጭት እና በተፈጥሮ አደጋ በተጠመዱ የዓለም አካባቢዎች የሚኖሩ ህፃናት ከማናቸው ይበልጥ በሥራ ለመበዝበዝ በሕገ ወጥ አዘዋዋሪዎች ወጥመድ ለመግባት እና ለወሲባዊ ጥቃት ተጋላጭ መሆናቸውን ዓለም አቀፍ የሥራ ድርጅት/ILO/ አስገነዘበ።

ድርጅቱ የልጆች በሥራ ብዝበዛ መቃወሚያ ዓለም አቀፍ ቀን ምክንያት በማድረግ ባወጣው መግለጫ መንግሥታት እነዚህን የከፉ የልጆች በሥራ መበዝበዝ አድራጎቶች እንዲያስወግዱ ተማፅኖ አቅርበዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

“የልጆች በሥራ ብዝበዛ መቃወሚያ” ዓለም አቀፍ ቀን ተከበረ