የስድስት ዓመት ፍልስጤም - አሜሪካዊ ሕፃን የገደለው ግለሰብ ጥፋተኛ ተባለ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

የስድስት ዓመት ፍልስጤም - አሜሪካዊ ሕፃን የገደለው ግለሰብ ጥፋተኛ ተባለ

በዩናይትድ ስቴትስ፣ ኤሊኖይ ግዛት የሚኖሩ ሙስሊም አሜሪካውያን የቅዱስ ረመዳንን የጾም ወር በጀመሩበት ወቅት፣ የስድስት ዓመቱን የፍልስጤም ተወላጅ አሜሪካዊ በመግደል በተከሰሱት ግለሰብ ላይ የጥፋተኝነት ውሳኔ ተላልፏል።

የአሜሪካ ድምጿ ኬን ፋራቦው በዚህ ዙሪያ ያደረሰንን ዘገባ፣ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።