ዓለም አቀፉ የውሃ ኃይል ጉባዔ በአፍሪካ አህጉር የመጀመሪያ ጉባዔውን እያካሄደ ነው፡፡
አዲስ አበባ —
ዓለም አቀፉ የውሃ ኃይል ጉባዔ በአፍሪካ አህጉር የመጀመሪያ ጉባዔውን እያካሄደ ነው፡፡
የሠው ልጅን በጋራ እየተፈታተኑ ለሚገኙ የውሃ፣ የኃይል፣ የድኅነት፣ የአየር ንብረት ለውጥና የመሳሰሉ ውስብስብ ችግሮችን መፍቻ አንድ ዘዴ የውሃ ኃይል ወይንም ሃይድሮ ፓወር ሊሆን እንደሚችልም ተገልጿል፡፡
ጉባዔው በአፍሪካ ምድር መካሄዱ ለአህጉሪቱ ብዙ ጥቅም ያስገኛል ሲሉም የኢትዮጵያው የውሃ የመስኖ እና የኃይል ሚኒስትር ተናገሩ፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ዓለም አቀፉ የውሃ ኃይል ጉባዔ እየተካሄደ ነው