"ካለፉት ጥቂት ዓመታት ወዲህ የሰብአዊ መብቶች አያይዝ እያሽቆለቆለ በመሄዱ ምክንያት የተፈጠሩ ችግሮች ለሀገሪቱ ደኅንነትና ህልውናም ጭምር አስጊ ደረጃ ላይ ደርሰዋል" ሲል ሰመጉ አስታውቋል።
አዲስ አበባ —
"ካለፉት ጥቂት ዓመታት ወዲህ የሰብአዊ መብቶች አያይዝ እያሽቆለቆለ በመሄዱ ምክንያት የተፈጠሩ ችግሮች ለሀገሪቱ ደኅንነትና ህልውናም ጭምር አስጊ ደረጃ ላይ ደርሰዋል" ሲል የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ - ሰመጉ አስታውቋል።
"ሰብአዊ መብቶችን በመጠቅበና በማስጠበቅ ረገድ መንግሥቱ ፈጣንና እውነተኛ እርምጃዎችን አይወስድም" ብሏል የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5