ሰመጉ መብቶችን በሚጥሱ ኃይሎች ላይ መንግሥት እየወሰደ ነው ያለውን እርምጃ፣ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠየቀ፡፡
አዲስ አበባ —
ሰመጉ መብቶችን በሚጥሱ ኃይሎች ላይ መንግሥት እየወሰደ ነው ያለውን እርምጃ፣ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠየቀ፡፡ ሰመጉ የሰብዓዊ መብቶችን ለማስጠበቅ ከመንግሥት ጋር ትብብር ለማድረግ ያለውን ፈቃደኝነትም ገልጿል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ሰመጉ የኢትዮጵያ መንግሥት እየወሰደ ነው ያለውን እርምጃ አደነቀ