የሕገ መንግሥቱን ድንጋጌዎች ማሻሻል እንደሚያስፈልግ ተገለፀ

  • መለስካቸው አምሃ

የኢትዮጵያ ፓርላማ

የፌዴሬሽን ምክር ቤት እና የሕገ መንግሥት አጣሪ ጉባዔ ገለልተኛም ነፃም አይደሉ ተባለ፡፡ የሕገ መንግሥት ፍርድ ቤት ማቋቋም፣ ለዚህ ችግር ትልቅ መፍትሄ እንደሆነም ተገለፀ፡፡

የፌዴሬሽን ምክር ቤት እና የሕገ መንግሥት አጣሪ ጉባዔ ገለልተኛም ነፃም አይደሉ ተባለ፡፡ የሕገ መንግሥት ፍርድ ቤት ማቋቋም፣ ለዚህ ችግር ትልቅ መፍትሄ እንደሆነም ተገለፀ፡፡

ይሄን ለማድረግ ግን አንዳንድ የሕገ መንግሥቱን ድንጋጌዎች ማሻሻል የግድ መሆኑን አንድ የሕግ ተመራማሪ ተናገሩ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

የሕገ መንግሥቱን ድንጋጌዎች ማሻሻል እንደሚያስፈልግ ተገለፀ