የአፍሪካ ቀንድ ትስስር ሃሣብና እንቅፋቶቹ

  • መለስካቸው አምሃ

የአፍሪካ ቀንድ እና ትስስሩ

Your browser doesn’t support HTML5

የአፍሪካ ቀንድ ትስስር ሃሣብና እንቅፋቶቹ

የመሠረተ ልማት ሕጎች በሀገሮች መካከል የሚፈጠሩ ግንኙነቶችን ከሌሎች ሀገሮች በተሻለ መንገድ እንደሚያስተሳስሩ አንድ ጥናት አመለከተ።

የአፍሪካ ቀንድ ሀገሮችን የሚያስተሳስሩ በርካታ የመሠረተ-ልማት ፕሮጄክቶች ቢቀረፁም ለማስፈፀም እንቅፋት የሚሆን ብርቱ የገንዘብ እጥረት እንዳለም ተጠቁሟል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡