የበረታ ድርቅ ሥጋት በምሥራቅ አፍሪካ

  • ቆንጂት ታዬ

Your browser doesn’t support HTML5

የበረታ ድርቅ ሥጋት በምሥራቅ አፍሪካ

ባለፉት ሦስት ዓመታት የኢትዮጵያን፥ የኬንያንና የሶማሊያን ሰፊ አካባቢዎች ያዳረሰው ድርቅ ዘንድሮም ከቀጠለ ሃያ ሚሊዮን የሚሆን ሰው እጅግ ለከፋ ረሃብ ሊጋለጥ እንደሚችል የዓለም የምግብ ፕሮግራም አስጠንቅቋል።

ሊሳ ሽላይን ከጄኔቫ ያጠናቀረችውን ዘገባ ቆንጅት ታየ ታቀርበዋለች።