በምሥራቅ ሀረርጌ ደንገጎ አካባቢ በህዝብ ማመላለሻ ተሸከርካሪዎች ላይ ተደጋጋሚ ዘረፋ እየተፈፀመ ነው ሲሉ የሐገር አቋራጭ አውቶብሶች ስምሪት ኃላፊዎች በተለይ ለቪኦኤ አስታወቁ፡፡
ድሬዳዋ —
የምሥራቅ ሀረርጌ ዞን ፖሊስ ኮሚሽን ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ኮማንደር ስዩም ደገፋ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ሥር አውለን ምርመራ እያደረግን ነው ብለዋል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5