በማረቆ ልዩ ወረዳ እና በምሥራቅ ጉራጌ ግጭት 88 ተጠርጣሪዎች ታሰሩ

Ethiopia Map

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል፣ በማረቆ ልዩ ወረዳ እና በምሥራቅ ጉራጌ ዞን መስቃን አካባቢ ባለው ግጭት የጠረጠራቸውን 88 ሰዎችን ማሰሩን፣ የክልሉ ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ።

Your browser doesn’t support HTML5

በማረቆ ልዩ ወረዳ እና በምሥራቅ ጉራጌ ግጭት 88 ተጠርጣሪዎች ታሰሩ

የአካባቢው ነዋሪዎች፣ መንግሥት ሰዎችን እያሰረ ያለው፣ “ከሕግ አግባብ ውጭና ያለፍርድ ቤት ትእዛዝ ባልተጣራ ማስረጃ ነው፤” ሲሉ ወቀሳቸውን አቅርበዋል። ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።