አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በኅዳሴው ግድብ የሦስትዮሽ ውይይት ላይ

  • መለስካቸው አምሃ

ፎቶ ፋይል፦ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

የታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ዙሪያ የሦስትዮሽ ድርድሩን ለማስቀጠል መከተል በሚገባው ዘዴ ላይ የቀረበውን የባለሞያዎች ሰነድ ግብጽ ውድቅ አደረገች።

በሌላ መኩል በሱዳንና በኢትዮጵያ መካከል ያለው የድንበር ውዝግብ ዛሬም በሰላማዊ መንገድ ብቻ መፈታት እንዳለበት የኢትዮጵያ መንግሥት አቋም መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አስገነዘቡ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በኅዳሴው ግድብ የሦስትዮሽ ውይይት ላይ