ትኩረት የተነፈጋት ታሪካዊቷ ጎሬ

Your browser doesn’t support HTML5

ትኩረት የተነፈጋት ታሪካዊቷ ጎሬ

በጣልያን ወረራ ወቅት ለሰባት ወራት ለኢትዮጵያ መንግሥት መቀመጫ ሆና ያገለገለችውና በሃያኛው መቶ ክፍለ ዘመን መባቻ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የንግድ መዳረሻ የነበረችው ጎሬ ከተማ፣ አሁን ላይ ብዙ ታሪኮችን እንደያዘች መረሳቷን ነዋሪዎቿ ይናገራሉ።

ጎሬ ከተማ ወደ 22 ሀገር አቀፍ ቅርሶችን በፌደራል ቅርስ ጥበቃ ባለሥልጣን ማስመዝገቧን የጠቀሱት፣ የኢሉ አባቦር ዞን ባህል እና ቱሪዝም ታሪክ አጥኚ አቶ ተመስጌን ኮርጄ ገለታ ደግሞ፤ ከተማ ትኩረት እንድታገኝ እየተሠራ እንደሆነ አመልክተዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።